Saturday, December 18, 2010

Sorrow is tranquillity remembered in emotion

በመልካም ትህትና ተኮትኩቶ ውብ ድንቅ ኢትዮጵያዊ ባሕል ተላብሶ በቤተክርስቲያናችን ምእመኑን በትህትናው ሲያገለግለን የነበረውን ብርቅ ልጃችን ማቲው ሐይሌን በድንገተኛ አደጋ ተነጠቅን። ወላጅ እናቱ ወ/ሮ መሰረትና አባቱ አቶ ብርሐኑ የደረሰባቸው ከባድ ሐዘን ነው። ጽናቱን ይስጣችሁ። ሐዘናችሁ የሁላችንም ነው። ለሁላችንም ጽናቱን ይስጠን።

No comments:

Post a Comment